Awramba Times

Awramba Times

Share

Awramba Times is an online media outlet providing latest news and analysis about Ethiopia & the horn

27/07/2026

"ፊንፊኔ ናይ ኦሮሞ እዩ፤ ምዕራብ ትግራይ ግን ናይ ኢትዮጵያ እዩ! ፈተና ፀላእና እዚ ሓቂ'ዙይ ክንቅበል ኣለና"

ተስፋይ ንጉስ (ተስፋይ ራያ)
ተንታኒ ፖለቲካ ምብራቕ ኣፍሪካ

ምስ ዝገበሮ ሙሉእ ቃለመሕትት ንምክትታል ሊንክ ኣብ ኮመንት ተቐሚጡ ኣሎ!

26/07/2026

'ጽምዶ' የተጀመረው አሁን ሳይሆን ቀደም ብሎ ነው
------
ፖለቲከኛ ጀዋር መሐመድ 'ጽምዶ'ን በተመለከተ የሰነዘረው አወዛጋቢ አስተያየት

26/07/2026

"እኒ ደብረፅዮን ዘልኣለም ነበርቲ ኣይኮኑን። እዚ ሰራዊት ሎሚ ብስርዓት ተዘይተሃኒፁ ፅባሕ ነገራት ክቕየሩ ተለዉ ንመን ከምዝበልዕ ኣይፍለጥን!"

Shewit Wudassie ምስ Tsegay Gebremedhn ኣብ

ሙሉእ ምድላው ንምክትታል ሊንክ ኣብ ኮመንት ይርከብ!

24/07/2026

የአዘጋጁ ማስታወሻ
----
ይህ ከስድስት አመት በፊት፣ አውራምባ ታይምስ ከዶ/ር ደብረጽዮን ጋር ያደረገው ልዩ ቃለምልልስ፣ ዛሬ በአንዳንድ የማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎች እንደ አዲስ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ ውሏል። "ዛሬ ለምን በተለየ ሁኔታ አጀንዳ እንዲሆን ተፈለገ" የሚለው ለሚዲያው ባልደረቦች ዓላማው ግልጽ ባይሆንም፣ አጋጣሚውን በመጠቀም ግን ያኔ የተፈጠረውን ፈገግ የሚያደርግ ክስተት መግለጹ ተገቢ ነው።

ቃለምልልሱን እንድናከናውን ፕሬዚዳንቱ የመረጡልን የቀጠሮ ሰአት እኩለ ሌሊት 6:00 ሰአት ነበር። ቃለምልልሳችንን ጨርሰን ከፕሬዚዳንቱ ጽ/ቤት ወጥተን ወደ ሆቴላችን ስናቀና 8:00 ሰአት ሆኖ ነበር። ያኔ በፕሬዚዳንቱ "ሌተቀን" የመስራት ትጋት ሁሉም የቀረፃ crew አባል የተገረመ ቢሆንም አንዱ ባልደረባችን ግን "ይኼ ሰውዬ ያለ አጋዥ ቀንም ሌሊትም ብቻውን እየሰራ አንድ ነገር እንዳይሆንብን" በማለት ስጋቱን በቁጭት የገለጸበት ሁኔታ አይረሳም!

እውነት ለመናገር፣ ባልጠፋ ጊዜ በተለየ ሁኔታ በዛ ሰአት ቀጠሮ እንዲመቻችልን የተፈለገበት ምክንያት እስከዛሬ ድረስ ለአዘጋጆቹ ግልጽ አይደለም።

ለትውስታ እንዲረዳችሁ ቃለምልልሱን በከፊል እንጋብዛችሁ!

22/07/2026

ናይ ወ/ሮ ፈትለወርቅ ናይ ኣዲስ ኣበባ ጉዕዞን ሳዕቤናቱን
------
ኣውራምባ ታይምስ [መቐለ] - ሓላፊት ቤት ፅሕፈት ህወሓትን ኣባል ፈፃሚት ስራሕ ናይቲ ውድብን ዝኾና ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚኣብሄር (ሞንጆሪኖ)፣ ሎምቕነ ኣብዝተሳለጠ ሓደ ህዝባዊ መድረኽ ኣብዝሃበኦ ሪኢቶ፣ ናብ ኣዲስ ኣበባ ኬድካ ዕልዋ መንግስቲ ንምፍፃም ኣብዝሕዚ እዋን ኣዝዩ ቀሊል ከምዝኾነን፣ ቀሊል ዝገብሮ ድማ ምስቲ ንሰንን ብፆተንን ዝመርሕዎ ውድብ "ታክቲካል ጥምረት" ዝፈጠሩ ከም ፋኖን ሰራዊት ግምባር ናፅነት ኦሮሞን (OLA) ዝኣመሰሉ ዕጡቓት ኣብ ኣፍ ደገ ኣዲስ ኣበባ ኸምዘለዉ ከም ሓደ ኣብነት ብምጥቃስ ሓሳበን ገሊፀን ነይረን።

ንዙይ ስዒቡ ብርክት ዝበሉ ኣካላት ዝተፈላለዩ ሓሳባት ኣብምሃብ ዝርከቡ እንትኾን ካብኣቶም ሓደ ዝኾነ ሙሁር ሕጊን ተንታኒ ፖለቲካን ሸዊት ውዳሰ ብቪዲዮ ዝሃቦ ሪኢቶ ንሎሚ ኣንጊድናኩም ኣለና።

ሙሉእ ትሕዝቶ ናይቲ ቪዲዮ ንምክትታል ሊንክ ኣብ ኮመንት ተቐሚጡ ኣሎ።

21/07/2026

ኢህአፓ ትግራይን በተመለከተ በተለያዩ ጊዜያት ያወጣቸው ሁለት ተቃራኒ አቋሞች ውዝግብ ፈጥረዋል!
-----

አውራምባ ታይምስ [አዲስ አበባ] - የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)፣ ዛሬ ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ ገዥው የብልፅግና ፓርቲ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት ዋና መንፈስ በመጣስ የትግራይን ሕዝብ እንደገና ወደ ዳግም አውዳሚ ጦርነት ለመክተት ተግቶ እየሠራ ነው ሲል ክስ ሰንዝሯል። የፌደራል መንግሥት የትግራይን ሕዝብ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ፣ ነዳጅ፣ በጀት እና መሠረታዊ አገልግሎቶችን በመከልከል በ“ድምፅ አልባ ከበባ” ውስጥ አቆይቶታል ያለው ኢሕአፓ፣ አሁን ደግሞ ሕግ ማስከበር በሚል ሽፋን አዲስ ጦርነት ለመክፈት የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ እያካሄደ ነው ሲል ከሷል።

ይህ የኢህአፓ መግለጫ ዛሬ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ መዋሉን ተከትሎ በትግራይ ልሂቃን ዘንድ የተወሰነ ድጋፍ ቢያስገኝለትም፣ በሌሎች የክልሉ ልሂቃን ዘንድ ግን ፓርቲው ቋሚ አቋም የሌለውና "ጊዜያዊ የፖለቲካ ሙቀትን ብቻ አስልቶ የሚራመድ" የሚል ትችትን አስተናግዷል። እነዚህ ተቺዎች ለዚህ እንደ ምክንያት የሚያነሱት ፓርቲው ከአምስት አመት በፊት ጦርነቱ ሲጀመር የያዘውን አቋም በዋቢነት በማንሳት ነው።

የአገር መከላከያ ሰራዊት በህዳር 19/2013 ዓ.ም መቐለን ሲቆጣጠር ኢህአፓ ባስተላለፈው የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት፣ "ጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን ታላቅ ተጋድሎ ፈጽሞ የጁንታው ቡድን ዋነኛ ምሽግ የሆነችውን መቐለ ከተማ መቆጣጠሩን ስንሰማ ደስታችን ወደር አልባ ሆኗል" ማለቱ ይታወሳል። እነዚህ ተቺዎች ይህንኑ የፓርቲው የቀደመ አቋም በማስታወስ አሁን ያራመደው አቋምስ በጊዜያዊ የፖለቲካ ሙቀት ያልተጋረደ ቋሚ አቋም መሆኑን እንዴት ማመን ይቻላል ሲሉ ጠይቀዋል።

21/07/2026

ንዶ/ር ደብረፅዮን ፊት ንፊት ዝወቐሳ ኣዶ!
-------
እቲ መንእሰይ ኣሚኑሉ እዩ ክጋደል ዘለዎ። ኣግዲድካ ክኾን የብሉን። ኣሽንባይ ኣግዲድካ ተጋደል ክትብሎ፣ ኣግዲድካ መዓር ብላዕ እንተይልካዮ እኳስ ፍቓደኛ ኣይኸውንን።
ናብ መንግስታዊ ሓላፍነት ድማ መናእሰያት ይምፅኡ፣ የብርዩኹም።

11/07/2026

የደብረጽዮንና የአብይ የአራት ሰአታት ውይይት
----------
ብዙዎቹ የህወሓት መሪዎች ጓደኞቼ ናቸው። እናም በሚዲያ ቃለምልልስ ላይ ስነሱ ስጠየቅ ክፉ ላለመናገር እጠነቀቃለሁ።
ዛሬ ግን አንድ ነገር ልንገራችሁ። ቅድም ጌታቸው የጠቀሰው ሰው (ዶ/ር ደብረጽዮን መሆናቸው ልብ ይሏል) እኔ ባለሁበት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ለብቻቸው እጅ ለእጅ ተያይዘው ለአራት ሰአታት የፈጀ የእግር ጉዞ እያደረጉ ሰፊ ውይይት አድርገው ነበር ከዛ በኋላ እኔና ዶ/ር ደብረጽዮን እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ውይይት አደረግን። ከዛ ምን ተፈጠረ?

ዝርዝሩን ከአቶ ዘሪሁን ተሾመ አንደበት!

10/07/2026

ኮነ ኢሉ ናይ ስድራ መለስ ሹም ንኽጠፍእ ዝገብር ዘሎ ጌታቸው ኣሰፋ እዩ። እዙይ ድማ መለስ ብሂወት እናሃለወ ዝተጀመረ ናይ 20 ዓመት ፕሮጀክት እዩ። ካብ ጌታቸው ብተወሳኺ ፈትለወርቅ ብ1979 ዓ.ም ገምጊሙኒ ነይሩ ኢላ ኣይትፈትዎን። ደብረፅዮን እውን ብ1993 ዓ.ም ናብ ማይጨው ደብርዩኒ ብዝብል ፅልኣት ኣለዎ!

-----

ሙሉእ ትሕዝቶ ናይቲ ኣብ ላንዳ ሪፖርት ዝወፀ ቃለመሕትት ንምክትታል ሊንክ ኣብ ኮመንት ተቐሚጡ ኣሎ።

04/07/2026

ፈትለወርቅ ዲፕሎማሲ ምን እንደሆነ አልገባትም ስትል
ሰምሃል መለስ ገለጸች
------

አውራምባ ታይምስ [መቐለ] - የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ልጅ፣ ሰምሃል መለስ ዜናዊ በቅርቡ በትግራይ የወጣውን አዲስ አዋጅ "የደርግን ስርአት የሚያስታውስ አዋጅ" ስትል የሰላ ትችት አቀረበች።

ከ #ትግሃት ሚዲያ ጋር በቅርቡ ቃለምልልስ ያካሄደችው ሰምሃል መለስ፣ አዲሱ አዋጅ ህግ በሚያውቁ ሰዎች ይቅርና ማንበብና መጻፍ በሚችሉ ሰዎች እንኳን ተጽፏል ብላ ለማመን እንደምትቸገር ገልጻ "ብዙ ችግር ያለበት አዋጅ ነው፤ ሌላው ቀርቶ ሀሜትን እንኳን የማይፈቅድ የደርግ ዘመን ህግ ነው" ስትል አስተያየቷን ሰጥታለች።

የህወሓት ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር በቅርቡ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸውን አስተያየቶች በተመለከተ ጥያቄ የቀረበላት ሰምሀል፣ የፈትለወርቅ መግለጫ መሬት ላይ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ እንዴት እንደሚታረም የመፍትሄ አቅጣጫ ከማቅረብ ይልቅ የሷና የቡድኗን ስልጣን ማጠናከርን ብቻ ታሳቢ ያደረገ አሰልቺ ዲስኩር ስትል ገልጻዋለች። አሁን ያለው የአለም ሁኔታም ሆነ ዲፕሎማሲ እንዴት እንደሚሰራ ፈትለወርቅ ጨርሶ አልገባትም ስትል የምትሟገተው ሰምሃል፣ ዲፕሎማሲ ማለት ለሚወጡብህ የተቃውሞ መግለጫዎች መልስ መስጠት ማለት አይደለም ከዛ ይልቅ መሬት ላይ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ተገንዝቦ የማሻሻያ እርምጃዎችን ይዞ መቅረብ ነው ስትል አስተያየቷን ሰጥታለች።

ቀደም ባሉ ጊዜያት በህወሓት ዙሪያ ብዙ ምሁርና አሰላሳይ ልሂቅ ነበር የምትለው ሰምሃል አሁን ግን ያ ሁሉ አቅም ተበትኖ ፓርቲው እዚህ ደረጃ ላይ ደርሶ ማየት እንደሚያሳፍራት በቁጭት ገልጻለች።

Want your business to be the top-listed Media Company in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Address


700 Bellevue Way NE
Addis Ababa
98004